በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ፎረም


የኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ፎረም ከነገ ጀምሮ በክልል ዋና ከተሞችና በአዲስ አበባ የሚካሄድ ውይይቶች ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡

የኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ፎረም ከነገ ጀምሮ በክልል ዋና ከተሞችና በአዲስ አበባ የሚካሄድ ውይይቶች ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡

የማኅበራትና በጎ አድራጎት ሕጉ የድርጅቶችን ተግባራት የሚያግዝና አስቻኳይ አካባቢን የሚፈጥር እንዲሆን ጥረት እንደሚደረግ የፎረሙ ተወካዮች ተናገሩ፡፡ አሳሪ አንቀጾች እንዲሻሩ ትኩረት ይሰጣል ተብሏል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ፎረም
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:47 0:00
የኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ፎረም
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG