በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግድያዎችን፣ ውድመትን የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ አወገዘ

በአፋርና በአማራ ክልሎች መፈፀማቸው የተነገረን የህይወት ጥፋትና የንብረት ውድመት "ማንም ያድርገው ማን በጥብቅ እንደሚያወግዝ" የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አስታውቋል።

ዓለምአቀፍ ማኅበረሰብ "በኢትዮጵያ ላይ ይዟል" ያለውን አቋምም ነቅፏል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ግድያዎችን፣ ውድመትን የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ አወገዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:30 0:00


This item is part of
XS
SM
MD
LG