በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የካሜሩን መንግሥት ለኮቪድ-19 የተዋጣ ገንዘብ አያያዝ ላይ ምርመራ እንዲደረግ ተጠየቀ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የካሜሩን መንግሥት ሲቪሉ ህዝብ ለኮቪድ-19 ጉዳይ ያዋጣውን ገንዘብ አያያዝ ላይ፣ ምርመራ እንዲደርግ ማዘዙ ታወቀ። መንግሥት ትዕዛዙን ያስተላለፈው፣ የመብት ቡድኖች ባደረጉት ጫና ነው ተብሏል።

ለመብት የቆሙት ቡድኖች እንደሚሉት፣ በገንዘብና በቁስ ከተዋጣው $40 ሚሊዮን ዶላር አብዛኛው ተጭበርብሯል። ለኮቪድ-19 ተጋላጮች የተለገሰ 4,000 ኩንታል ሩዝ፣ ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ መሽጡን፣ የመብት ቡድኖቹ ከተናገሩ በኋላ፣ ከፍተኛ ቁጣ መቀስቀሱ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG