በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የካሜሩን ባለሥልጣናት ከናይጄሪያ ጋር በሚያውስነው ድንበር የሚኖሩ ማኅበረሠቦችን አስጠነቀቁ


የካሜሩን ባለሥልጣናት በዚህ ሳምንት ቦኮ ሃራም በጦር ሰራዊት ሰፈር ላይ ካደረሰው ህይወት ያጠፋ ጥቃት ተከትሎ ከናይጄሪያ ጋር በሚያውስነው ድንበር ላይ የሚኖሩ ማኅበረሠቦች አሁንም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እያሳሰቡ ናቸው።

የካሜሩን ባለሥልጣናት በዚህ ሳምንት ቦኮ ሃራም በጦር ሰራዊት ሰፈር ላይ ካደረሰው ህይወት ያጠፋ ጥቃት ተከትሎ ከናይጄሪያ ጋር በሚያውስነው ድንበር ላይ የሚኖሩ ማኅበረሠቦች አሁንም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እያሳሰቡ ናቸው።

ሞኪ ኤድዊን ኪንዲዜጋ ከጦር ሰራዊቱ ጋር ተጉዞ ለቪኦኤ ያጠናቀረውንን ዘገባ ቆንጂት ታየ ታቀርበዋለች።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የካሜሩን ባለሥልጣናት ከናይጄሪያ ጋር በሚያውስነው ድንበር የሚኖሩ ማኅበረሠቦችን አስጠነቀቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:39 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG