በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በ"ለጥያቄዎ መልስ" ፕሮግራም ከአድማጮች ለቀረበ ጥያቄ የሰጡት ምላሽ


አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ
አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ

የአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ ባለፈው ማክሰኞ በኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት ሰላማዊና ህጋዊ ተቃውሞ ለማድረግ ስለሚቻል፣ በአንድ ወር ውስጥ አመራሩ ወደ አገር እንደሚመለስ አስታውቋል።

የአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ ባለፈው ማክሰኞ በኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት ሰላማዊና ህጋዊ ተቃውሞ ለማድረግ ስለሚቻል፣ በአንድ ወር ውስጥ አመራሩ ወደ አገር እንደሚመለስ አስታውቋል።

ይህን ማስታወቂያ ይዘን አድማጮች ለድርጅቱ ያላቸውን ጥያቄ ለአመራሩ እንዲያቀር መድረክ ከፍተናል።

የንቅናቄው ዋና ጸኃፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ዛሬ ከሚመልሱት ጥያቄ መካከል ንቅናቄው ወደ ፓርቲነት ይለወጣልን? ከሌሎቹ ፓርቲዎች ጋር ይዋሃዳልን? የሚሉትና ሌሎችም ይገኙባቸዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በ"ለጥያቄዎ መልስ" ፕሮግራም ከአድማጮች ለቀረበ ጥያቄ የሰጡት ምላሽ -ክፍል አንድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:26 0:00
አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በ"ለጥያቄዎ መልስ" ፕሮግራም ከአድማጮች ለቀረበ ጥያቄ የሰጡት ምላሽ -ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:26:42 0:00
አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በ"ለጥያቄዎ መልስ" ፕሮግራም ከአድማጮች ለቀረበ ጥያቄ የሰጡት ምላሽ- ክፍል ሦስት
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG