በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ዋንጫ - ዛሬ ሁሉም አንድ ለአንድ ተለያይተዋል


የአፍሪካ ዋንጫ
የአፍሪካ ዋንጫ

ዛምቢያና ኮንጎ፤ ቱኒዝያና ኬፕ ቬርዴ - አንድ ለአንድ

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢኳቶሪያል ጊኒ በምታስተናግደው 30ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እግር ኳስ ግጥሚያ ሁለተኛ ቀን ውሎ የ “ቢ” ምድቦቹ ዛምቢያና ዴሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ኮንጎ፤ እንዲሁም ቱኒዝያና ኬፕ ቬርዴ ተጫውተዋል፡፡

የኮንጎ ቲፎዞ - Equatorial Guinea, Sunday, Jan. 18, 2015.
የኮንጎ ቲፎዞ - Equatorial Guinea, Sunday, Jan. 18, 2015.

የዛምቢያና ኮንጎ ጨዋታ 94 ደቂቃ ተካሂዶ አንድ ለአንድ ተጠናቅቋል፤ የኬፕ ቬርዴ ቡድን ደግሞ በቱኒዝያ ላይ ባገኘው ፍፁም ቅጣት ምት እኩል አንድ ለአንድ ተለያይቷል፡፡

ለተጨማሪ የሰሎሞን ክፍሌን ዘገባ የያዘውን የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG