በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አዳዲስ ሹመቶች


ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በካቢኒያቸው አዲስ ሽግሽግና የሥራ ምድብ አደረጉ። የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ ተነሱ። የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ። በሌላ በኩል ደግሞ ሽግሽጉ ብዙ ሊያስገርምና ሊያስደንቅ እንደማይገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለማቀፍ ግንኙነቶች መምህር ገለፁ።

በመንግሥት መገናኛ ብዙሃን ዛሬ በተቀዳሚ ዜናነት በተደጋጋሚ ሲነገር እንደተሰማው ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ11 ሰዎች አዳዲስ ሹመት ሰጥተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አዳዲስ ሹመቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:35 0:00


XS
SM
MD
LG