በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደረጃ “ሐ” አነስተኛ ቁርጥ ግብር ከፋዮችን በተመለከተ ለውጥ እንደሌለ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ


አዲሱን የቀን ገቢ ግምት በተመለከተ ደረጃ “ሐ” አነስተኛ ቁርጥ ግብር ከፋዮችም ሆነ ማንኛውም ግብር ከፋዮችን በተመለከተ የተቀየረ ነገር እንደሌለ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።

አዲሱን የቀን ገቢ ግምት በተመለከተ ደረጃ “ሐ” አነስተኛ ቁርጥ ግብር ከፋዮችም ሆነ ማንኛውም ግብር ከፋዮችን በተመለከተ የተቀየረ ነገር እንደሌለ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።

የኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሥራ አስኪያጅ አቶ ከበደ ጫኔ “ባመኑበት ይክፈሉ” በሚል የተሰራጨው ዜና የተሳሳተ ነው ሲሉ አስተባብለዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ደረጃ “ሐ” አነስተኛ ቁርጥ ግብር ከፋዮችን በተመለከተ ለውጥ እንደሌለ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:23 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG