በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሥራ ፈጠራ በጀት ጉዳይ


ለወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር በ2009 ዓ.ም የተመደበው አሥር ቢሊዮን ብር ተዘዋዋሪ ብድር ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ማረጋገጥ እንዳልቻለ ፌደራል ዋና ኦዲተር ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሣምንት በፊት ባቀረበው ሪፖርት አሳውቋል።

በሥራ አጥነት ከኢትዮጵያ ከተሞች በቀዳሚነት የምትጠቀሰው ድሬ ዳዋ የተዘጋጀላትን ብድር እየተጠቀመች ያለችበትን ሁኔታ ለማጣራት እዚያው የሚገኘው ሪፖርተራችን አዲስ ቸኮል የድሬ ብድርና ቁጠባ ተቋም አክሲዮን ማኅበር ስራ አስኪያጅን አቶ ጌታቸው ይመርን አነጋግሯል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሥራ ፈጠራ በጀት ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG