በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በውጭ ሃገራት የሚኖሩ ቡሩንዳውያንና ከአገሪቱ የተሰደዱ የህዝባዊ ማህበራት መሪዎች የሰብአዊ መብት ረገጣው እንደተባባሰ ገልጸዋል


ቀጥተኛ መገናኛ

በውጭ ሃገራት የሚኖሩ ቡሩንዳውያና ከአገሪቱ የተሰደዱ የህዝባዊ ማህበራት መሪዎች በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጽህፈት ቤት አከባቢ ሰልፍ አካሂደዋል። የቡሩንዲ የድህረ-ምርጫ ግጭት ሁለተኛ አመቱን በያዘበት በአሁኑ ወቅት የመንግስታቱ ድርጅት የሀገሪቱን ህዝብ የሚጠብቅ የፖሊስ ሃይል እንዲልክ ሰልፈኞቹ ተማጽነዋል።

XS
SM
MD
LG