No media source currently available
በውጭ ሃገራት የሚኖሩ ቡሩንዳውያና ከአገሪቱ የተሰደዱ የህዝባዊ ማህበራት መሪዎች በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጽህፈት ቤት አከባቢ ሰልፍ አካሂደዋል። የቡሩንዲ የድህረ-ምርጫ ግጭት ሁለተኛ አመቱን በያዘበት በአሁኑ ወቅት የመንግስታቱ ድርጅት የሀገሪቱን ህዝብ የሚጠብቅ የፖሊስ ሃይል እንዲልክ ሰልፈኞቹ ተማጽነዋል።