በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቡሩንዲ መንግሥት የሚታገዙ ሚሊሺያዎች የከፈቱት የሽብር ዘመቻ መስፋፋቱ ተጠቆመ


በቡሩንዲ መንግሥት የሚታገዙ ሚሊሺያዎች የከፈቱት የሽብር ዘመቻ መስፋፋቱ ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00

ቡሩንዲ ውስጥ በመንግሥት የሚታገዙ ሚሊሺያዎች በፕሬዚዳንት ፔር ኑኩሩዚዛ ተቃዋሚዎች ላይ የከፈቱት የሽብር ዘመቻ እየተባባሰና እየተስፋፋ መምጣት በብርቱ እንዳሳሰባቸው የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG