No media source currently available
ቡሩንዲ ውስጥ በመንግሥት የሚታገዙ ሚሊሺያዎች በፕሬዚዳንት ፔር ኑኩሩዚዛ ተቃዋሚዎች ላይ የከፈቱት የሽብር ዘመቻ እየተባባሰና እየተስፋፋ መምጣት በብርቱ እንዳሳሰባቸው የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር ተናገሩ።