በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ የሚማሩ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ይማሩ የነበሩ አንዳንድ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች ብሄር ተኮር ወከባና ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተናገሩ፡፡

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ይማሩ የነበሩ አንዳንድ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች ብሄር ተኮር ወከባና ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተናገሩ፡፡

በወቅቱ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት የነበሩት ዶ/ር አብዱል ቃድር ሁሴን ግን ምንም ዓይነት ብሄር ተኮር ጥቃት በዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ እንዳልተፈፀመ አስታውቀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ የሚማሩ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:09 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG