በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግጭት በሰሜን ወሎ

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

መንግሥት በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ በህገ ወጥ አደረጃጀት ህገ ወጥ ድርጊት ሲፈጽሙ ነበሩ ባላቸው አካላት ላይ የማስተካከያ እርምጃ ወስጃለሁ ማለቱን የዞኑ ሰላምና ደኅንነት መምሪያ አስታወቀ፡፡

በአንጻሩ እርምጃው ፋኖ በሚል ሰበብ በንጹኃን ላይ የተወሰደ ነው የሚሉ ወገኖችም አሉ፡፡

ተወሰደ በተባለው እርምጃ የሞትና የአካል ጉዳት መከሰቱን አስተያየት ሰጭዎች ሲናገሩ የሰላምና ደኅንነት መምሪያው ግን የደረሰውን ጉዳት ተጣርቶ ለህዝብ ይፋ ይሆናል ብሏል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ግጭት በሰሜን ወሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG