በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሸገር ዳቦ ፋብሪካ - በአዲስ አበባ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ - በሸገር የዳቦ ፋብሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ - በሸገር የዳቦ ፋብሪካ

በቀን ወደ 2ሚሊዮን ዳቦ ማምረት የሚችል ፋብሪካ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተመረቀ። በአዲስ አበባ የተገነባው የሸገር ዳቦ ፋብሪካ ምርቶቹን በአዲስ አበባና በአካባቢው ላሉ ከተሞች እንደሚያቀርብ በምረቃው ሥነ ስራዓት ላይ ተጠቁሟል።

የሸገር ዳቦ ፋብሪካ - በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00

XS
SM
MD
LG