በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ ጉጂ ሰባት ሰዎች በመከላከያ ኃይል መገደላቸው ተነገረ


በምሥራቅ ጉጂ ሰባ ቦሩ ወረዳ ሰባት ሰዎች በመከላከያ ኃይል ተኩስ መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።

በምሥራቅ ጉጂ ሰባ ቦሩ ወረዳ ሰባት ሰዎች በመከላከያ ኃይል ተኩስ መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።

በተኩሱ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውም ታውቋል። የወረዳዉ አስተዳደር ግድያውመፈጸሙን ለአሜርካ ድምጽ አረጋግጧል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በምሥራቅ ጉጂ ሰባት ሰዎች በመከላከያ ኃይል መገደላቸው ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:12 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG