No media source currently available
የናይጄሪያው ፅንፈኛ ቡድን ቦኮ ሃራም ናይጄሪያ ድምበር አካባቢ በሚገኘው የካሜሩን ግዛት ውስጥ ባደረሰው ጥቃት ቢያንስ 7ሺህ ሰዎች መፈናቀናላቸውን የካሜሩን ባለሥልጣናትና መብት ተከራካሪዎች አስታውቀዋል።