በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ቦጋለች ገብሬ አረፉ


ቦጋለች ገብሬ
ቦጋለች ገብሬ

በኢትዮጵያ ልማዳዊ ጎጂ አድራጎቶችን ለማስቀረት ትልቅ አስተዋጸኦ ያደረጉ ዶ/ር ቦጋለች ገብሬ አረፉ።

የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቀረትና የእናቶችና ህፃናት ሞት ለመቀነስ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳበረከቱት ዶ/ር ቦጋለች ባደረባቸው ህመም በአሜሪካን አገር ህክምና በመከታተል ላይ እያሉ ነው ከዚህ ዓለም ዛሬ በሞት የተለዩት።

አስክሬናቸው ከሶስት ቀናት በሁዋላ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚገባና የቀብር ስነ ስርዓትም በትውልድ አከባቢያቸው እንደሚፍፀም የካምባታና ጣምባሮ ዞን ለቪኦኤ ያስታወቀው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዶ/ር ቦጋለች ገብሬ አረፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG