በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትላንት እሁድ ሳይካሄድ የቀረው የሰማያዊ ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፍና ጥያቄዎቹ


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሰማያዊ ፓርቲ ውዝግብ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሰማያዊ ፓርቲ ውዝግብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ ከተመሠረቱት አዲሶቹ የፖለቲካ ድርጅቶች ወገን የሚመደበው የሰማያዊ ፓርቲ አሁንም የተቃውሞ ድምጹን የሚያሰማበት ሰላማዊ ሰልፍ የሚያደርግ መሆኑን ገለጠ።

Marthe Van der Wolf ከአዲስ አበባ ለአሜሪካ ድምጽ ባጠናቀረችው ዘገባ እንደጠቆመችው፤ ሰማያዊ ፓርቲ ከመቶ በላይ አባሎቹ ከታሰሩበት በኋላ ለትላንት እሁድ ጠርቶት የነበረውን ሕዝባዊ ትዕይንት መሠረዙን አስታውቋል።
XS
SM
MD
LG