በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰማያዊ ፓርቲ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ አቤቱታ አሰማ


ሰማያዊ ፓርቲ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በቁጥጥር ሥር ውለው ከነበሩ አባላቱና ደጋፊዎቹ መካከል ዛሬም ምንም ዓይነት ውሣኔ ያልተሰጣቸው እንዳሉ አስታወቀ፡፡ ከዘመዶቻቸውም ሆነ ከሕግ ጠበቃዎቻቸው ጋር ስለማይገናኙ ያሉበትን ሁኔታ ለማወቅ መቸገሩንም ፓርቲው ገልጿል፡፡

በጉዳዩ ላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርዱን ለማነጋገር ያደረግነው ተደጋጋሚ ጥረት አልተሣካም፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከታወጀ በኋላ ጥቂት የማይባሉ የሠማያዊ ፓርቲ አመራር አባላትና ደጋፊዎች መታሰራቸውን ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቀ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሰማያዊ ፓርቲ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ አቤቱታ አሰማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:32 0:00

XS
SM
MD
LG