አዲስ አበባ —
በጉዳዩ ላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርዱን ለማነጋገር ያደረግነው ተደጋጋሚ ጥረት አልተሣካም፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከታወጀ በኋላ ጥቂት የማይባሉ የሠማያዊ ፓርቲ አመራር አባላትና ደጋፊዎች መታሰራቸውን ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቀ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።