በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰማያዊ ፓርቲ መሪዎች ታሠሩ


አቶ ይልቃል ጌትነት - የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር
አቶ ይልቃል ጌትነት - የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር

ሊቀ-መንበሩን አቶ ይልቃል ጌትነትን ጨምሮ የሰማያዊ ፓርቲ አመራር አባሎችን ፖሊስ ዛሬ በቁጥጥር ሥር አውሏቸዋል።


please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሊቀ-መንበሩን አቶ ይልቃል ጌትነትን ጨምሮ የሰማያዊ ፓርቲ አመራር አባሎችን ፖሊስ ዛሬ በቁጥጥር ሥር አውሏቸዋል።

ትናንት ታስረው ከነበሩት የፓርቲው አመራር አባላት መካከል አምስቱን ፍርድ ቤት በዋስ ሲፈታ አሥራ አራቱ አሁንም በቁጥጥር ሥር እንዳሉ ናቸው።

ፖሊስ «ያልተፈቀደ ሰልፍ በመቀስቀሳቸው ነው ያሰርኳቸው» ይላል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምኃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG