በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰማያዊ ፓርቲ፣ የግንቦት 25ቱ ሰልፍ እና ወጣቶች


የተቃውሞ ሰልፍ አዲስ አበባ ላይ ተካሄደ
የተቃውሞ ሰልፍ አዲስ አበባ ላይ ተካሄደ



የተቃውሞ ሰልፍ አዲስ አበባ ላይ ተካሄደ
የተቃውሞ ሰልፍ አዲስ አበባ ላይ ተካሄደ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢትዮጵያ ውስጥ ተቃዋሚዎች በስምንት ዓመታት ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈው ግንቦት 25 ለሰልፍ አደባባይ ወጥተው ነበር።

ከተቀሩት የአገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ሲነፃፀር አዲስ በሆነው ሰማያዊ ፓርቲ የተደራጀው የተቃውሞ ሰልፍ ኢህአዴግ ለተቃዋሚ ፓርቲዎች የፖለቲካ መድረኩን “ሰፋ ሊያደርግ ይሆን?” የሚል ተስፋ ፈንጥቋል።

የግንቦት 25ቱ የሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ አደራጆች አብዛኞቹ ወጣቶች ናቸው፤ አብዛኞቹ የሚተዳደሩበት ሙያ አላቸው፣ እያቆጠቆጠ ላለዉ ሰማያዊ ፓርቲ ነፃ የድጋፍ አገልግሎት የሚሰጡት ከሥራ በኋላ ማታ ነው።

የፓርቲው ደጋፊዎች ለሰላማዊ ሰልፉ ዝግጅት ያደርጉ በነበረ አንድ ምሽት በቢሯቸው ተገኝታ ዘጋቢአችን ማርቴ ፋን ደር ቮልፍ አነጋግራቸው ነበር፡፡

ምን ዉጤት እንደሚጠብቁ ጠይቃቸዋለች።

ዝርዝሩ ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG