በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ እና ሰማያዊ የአዲስ አበባን አስተዳደር ከሰሱ


መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ
መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ

“ዕውቅና ነፍጎናል” ባሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አንድ አካል ላይ ክሥ መመሥረታቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት እና ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቁ፡፡

“ዕውቅና ነፍጎናል” ባሉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አንድ አካል ላይ ክሥ መመሥረታቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት እና ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቁ፡፡

ፓርቲዎቹ ዶሴውን የከፈቱት የፊታችን ዕሁድ፣ መስከረም 28 / 2010 ዓ.ም ሊያካሂዱት የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ዕውቅና ሳያገኝ ከቀረ በኋላ መሆኑን ገልፀዋል።

በጉዳዩ ጣልቃ ገብተው መመሪያ እንዲሰጡም ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ለአንዳንድ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ደብዳቤ ማስገባታቸውን አመልክተዋል።

ፓርቲዎቹ በጠሩት በዛሬው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ተማሪዎች ላይ ተወስዷል ያሉትን “ኢሰብዓዊ” ሲሉ የጠሩትን እርምጃ አውግዘዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መኢአድ እና ሰማያዊ የአዲስ አበባን አስተዳደር ከሰሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG