በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አባሎቻችንና ሌሎች ዜጎች ከሕግ ውጭ እየታሰሩ ነው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ


ፋይል- የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ-መንበር አቶ ይልቃል ጌትነት
ፋይል- የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ-መንበር አቶ ይልቃል ጌትነት

በመላው ሀገሪቱ የሰማያዊ ፓርቲ አባሎችና ሌሎችም ዜጎች ከሕግ ውጭ በሆነ አያያዝ በገፍ እየታሰሩ መሆናቸውን የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዝዳንት ተናገሩ።

በተመሳሳይ ሁኔታ ከ20 የማያንሱ ዜጎች ከሕግ ውጭ በምዕራብ ኦሮምያ በጅማ ገነት ወረዳ መታሰራቸውን አንድ የተቃዋሚ ፓርቲ ወኪል ገለጹ።

ከመንግሥት በጉዳዩ ላይ ለጊዜው ማብራርያ ለማግኘት አልተቻለም።

በኦሮምያና በአማራ ክልሎች የተቃውሞ ሰልፎች መካየድ ከጀመሩ በኃላ በአጠቃላይ በሀገሪቱ ውስጥ በዜጎች ላይ እየተካሄዱ ነው ያሉት የአፈና እርምጃዎች እየተባባሰ መሆኑን በመግለጽ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ ይልቃል ጌትነት መንግሥትን ከሰዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

አባሎቻችንና ሌሎች ዜጎች ከሕግ ውጭ እየታሰሩ ሰማያዊ ፓርቲ ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:47 0:00

XS
SM
MD
LG