በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ - አዲስ አበባ


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

በግዳጅ ላይ ላለው ለሃገር መከላከያ ሰራዊት የተለያዩ ድጋፎች እየተደረገ ነው። የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ በአስራ አንድ ክፍለ ከተሞች የሚገኙ አመራሮችና የከተማው ነዋሪዎች ደግሞ ለመከለላከያ ሰራዊቱ ደም ለግሰዋል።

የሀገር ሉዓላዊነት ለማስከበር መስዋዕትነት እየከፈለ ያለውን ሰራዊት አስፈላጊ በሆነው ሁሉ መደገፍ አለብን ሲሉ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ - አዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:35 0:00


XS
SM
MD
LG