የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን፣ በኒጀር ጉብኝታቸው፣ አሜሪካ ለምዕራብ እና መካከለኛ አፍሪካ፣ የ150 ሚሊዮን ዶላር ሰብአዊ ድጋፍ እንደሚሰጥ ይፋ አድርገዋል። የአፍሪካ ጉዟቸውን በመቀጠል፣ ትላንት ከኢትዮጵያ ወደ ኒጀር ያመሩት፣ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን፣ ከጸጥታ ጋራ በተገናኘ፣ በምዕራብ እና በመካከለኛው አፍሪካ ለተፈጠረው ሰብአዊ ቀውስ የሚውል የ150 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 05, 2023
በጎርፍ ሙላት በተዋጡ የዳሰነች ወረዳ ት/ቤቶች “ሦስት ሺሕ ተማሪዎች ከትምህርት ታጉለዋል”
-
ዲሴምበር 05, 2023
የብድር እፎይታው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ምን ያህል ይጠግነዋል?
-
ዲሴምበር 05, 2023
የሪፐብሊካን ዕጩ ፕሬዚዳንታዊ ተፎካካሪዎች ነገ የመጨረሻ ክርክራቸውን ያደርጋሉ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ከማንዴላ ኅልፈት ዐሥር ዓመት በኋላ የተንኮታኮተችው ደቡብ አፍሪካ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚያሳስባት አስታወቀች