የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን፣ በኒጀር ጉብኝታቸው፣ አሜሪካ ለምዕራብ እና መካከለኛ አፍሪካ፣ የ150 ሚሊዮን ዶላር ሰብአዊ ድጋፍ እንደሚሰጥ ይፋ አድርገዋል። የአፍሪካ ጉዟቸውን በመቀጠል፣ ትላንት ከኢትዮጵያ ወደ ኒጀር ያመሩት፣ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን፣ ከጸጥታ ጋራ በተገናኘ፣ በምዕራብ እና በመካከለኛው አፍሪካ ለተፈጠረው ሰብአዊ ቀውስ የሚውል የ150 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ