የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን፣ በኒጀር ጉብኝታቸው፣ አሜሪካ ለምዕራብ እና መካከለኛ አፍሪካ፣ የ150 ሚሊዮን ዶላር ሰብአዊ ድጋፍ እንደሚሰጥ ይፋ አድርገዋል። የአፍሪካ ጉዟቸውን በመቀጠል፣ ትላንት ከኢትዮጵያ ወደ ኒጀር ያመሩት፣ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን፣ ከጸጥታ ጋራ በተገናኘ፣ በምዕራብ እና በመካከለኛው አፍሪካ ለተፈጠረው ሰብአዊ ቀውስ የሚውል የ150 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታውቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት