በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጥቁሮች ታሪክ ወር በአዲስ አበባ


please wait

No media source currently available

0:00 0:08:10 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከአንድ መቶ ዓመታት በላይ በዘለቀ ጊዜ የተሠሩ የጥቁር አሜሪካዊያን የሥዕልና የቅርፃ ቅርፅ ስብስብን ያካተተ አውደርዕይ በብሄራዊ ቤተመዘክር ትላንት ተከፈተ።

ይህ የጥቁር አሜሪካዊያንን የታሪክ ወር የሚዘከር አውደርዕይ ከአዲስ አበባ ውጭ በሌሎችም ከተሞች እንደሚታይ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ ባለሥልጣን ተናግረዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG