በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ

የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ

የኦሮሞ ሕዝብ የምስጋና ጊዜ የሆነው የሆራ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓል ዛሬ መስከረም 26 ቀን 2017 ዓ/ም በቢሾፍቱ ከተማ ተከብሯል።

“ሆራ ሀርሴዴ ልዩ ክብር ያለውና የኦሮሞ ሕዝብ መስዋዕት የከፈለበት ቦታ ነው” ሲሉ የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ተሳታፊዎች ገልፀዋል።

የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ ሀርሴዴ ኢሬቻ በዓል አከባበር በአዲስ አበባ እና በቢሽፍቱ

የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
1/10 የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
2/10 የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
3/10 የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
4/10 የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
5/10 የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
6/10 የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል - በአዲስ አበባ
የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ
7/10 የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ
የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ
8/10 የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ
የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ
9/10 የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ
የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ
10/10 የሆራ ሀርሴዴ የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ተከበረ
Previous slide
Next slide

በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብና አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ ከተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች እና ከጎረቤት ሀገራት የመጡ እንግዶች እንዲሁም የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች በበዓሉ መታደማቸውን የገለጸው ደግሞ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ነው።

ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ “የሆራ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር በሰላም ተጠናቋል” ሲል አስታውቋል።

This item is part of

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG