በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን በጋዛ ጦርነት ከፍተኛ ጫና ውስጥ ናቸው


ባይደን በጋዛ ጦርነት ከፍተኛ ጫና ውስጥ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00

ባይደን በጋዛ ጦርነት ከፍተኛ ጫና ውስጥ ናቸው

በጋዛ በሚካሔደው የእስራኤል-ሐማስ ጦርነት ምክንያት፣ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፥ ከአረብ፣ ሙስሊም እና አይሁድ ድምፅ ሰጪዎች ግፊት ገጥሟቸዋል።

እስራኤል በጋዛ የተቀናጀ ምድር ማጥቃቷን በጨመረችበትና ሰለባ የሚኾኑት ፍልስጥኤማውያን ሲቪሎች ቁጥር እያሻቀበ ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ ፕሬዚዳንት ባይደን ለእስራኤል ባላቸው ጠንካራ ድጋፍ ምክንያት፣ ከራሳቸው የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባላት ዐመፅ ገጥሟቸዋል።

የቪኦኤዋ የዋይት ሐውስ ዘጋቢ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ የላከችው ዘገባ ነው፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG