No media source currently available
ፕሬዚዳንት ባይደን ሥልጣን በያዙ የመጀመሪያው ቀን የስደተኞች ህግን አስመልከቶ እጅግ ወሳኝ ናቸው የሚባሉ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ለአፈጻጸማቸውም ትእዛዝትን ሰጥተዋል፡፡