በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ውጥረት ለማርገብ፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ከብሔራዊ ድህንነት ቡድናቸው ጋራ መክረዋል። በተጨማሪም ከጆርዳኑን ንጉስ ጋራ ተነጋግረዋል። በኢራንም ሆነ በእርሷ በሚደገፉ ኃይሎች ጥቃት የሚሰነዘር ከሆነ፣ “ከፍተኛ ዋጋ” እንደሚከፍሉ የእስራኤሉ መሪ አስጠንቅቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ