በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ስለዩናይትድ ስቴትስ መሪዎች


የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ
የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

በዩናይትድ ስቴትስ የሚደረግ የመሪዎች መተካካት ሀገሪቱ በኢትዮጵያ ላይ ከምትከተለው ፖሊሲ አንርፃ ለውጥ አምጥቶ እንደማያውቅ አንድ አንጋፋ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ተናግረዋል።

በኢትዮጵያ ፓርላማ ለረጁም ዓመታት በማገልገ ቀዳሚ የሆኑት ፖለቲከኛና የአሁኑ የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ እንዳሉት የኦባማ መውጣትና የዶናልድ ትራምፕ ወደ ዋይት ሃውስ መግባት የሚያመጣው ለውጥ የለም።

የአዲስ አበባው ዘጋብያችን እስክንድር ፍሬው ፕሮፌሰሩን አነጋግሮ የላከው ዘገባ ዝርዝር ይዟል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ስለዩናይትድ ስቴትስ መሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:42 0:00

XS
SM
MD
LG