ዋሺንግተን ዲሲ —
በኢትዮጵያ ፓርላማ ለረጁም ዓመታት በማገልገ ቀዳሚ የሆኑት ፖለቲከኛና የአሁኑ የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ እንዳሉት የኦባማ መውጣትና የዶናልድ ትራምፕ ወደ ዋይት ሃውስ መግባት የሚያመጣው ለውጥ የለም።
የአዲስ አበባው ዘጋብያችን እስክንድር ፍሬው ፕሮፌሰሩን አነጋግሮ የላከው ዘገባ ዝርዝር ይዟል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።