በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በርኒ ሳንደርስ ለሂላሪ ክሊንተን ድጋፋቸውን በይፋ ሰጡ


በዩናይትድ ስቴትስ ለፕሬዘዳንትነት እየተካሄደ ያለው የምርጫ ዘመቻ ልዩ መልክ እየያዘ ነው።

ከዲሞክራቲክ ፓርቲው ሁለቱ የቀድሞ ተቀናቃኝ እጩዎች ሂለሪ ክሊንተን እና በርኒ ሳንደርስ የሪፑብሊካን ፓርቲውን ተወካይ ዶናልድ ትራንፕን ለማሸነፍ እንደሚተባበሩ ቃል ገብተዋል።

በዚሁ መሠረትም በርኒ ሳንደርስ ለረዥም ጊዜ ሲጠበቅ ቢቆይም ትላንት በመጨረሻ ለሂላሪ ክሊንተን ድጋፋቸውን በይፋ ሰጥተዋል። እርምጃውም በመጪው ዓመት ህዳር ጠቅላላ ምርጫው እስከሚደረግ ድረስ በዲሞክራቲክ ፓርቲው ውስጥ መከፋፈል እንዳይኖር ሁነኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል ተብሏል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይ ያድምጡ።

በርኒ ሳንደርስ ለሂላሪ ክሊንተን ድጋፋቸውን በይፋ ሰጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:58 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG