No media source currently available
በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥትና በህወሓት መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት በአፋጣኝ እንዲቆም ግፊት እንዲደረግ የጠየቁ የትግራይ ተወላጆች ማኅበረሰቦች አባላት ጀርመን ዋና ከተማ በርሊን እና ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥም ኮሎራዶዋ ዴንቨር ከተማ ላይ ትናንት ሰልፎች አካሄደዋል።