No media source currently available
በቤኒሻንጉል ጉምዝ መተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ውስጥ “የሚንቀሳቀሱ ሽፍቶች ጉዞ ላይ የነበሩ አሥራ አራት ሰዎችን ገድለዋል” ሲል የክልሉ ፀጥታና ሰላም ግንባታ ቢሮ አስታውቋል።