በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤኒሻንጉል ጉምዝ ታጣቂዎች ሰላም ለማምጣት እንደሚሠሩ ገለፁ


የቤኒሻንጉል ጉምዝ ታጣቂዎች ሰላም ለማምጣት እንደሚሠሩ ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግሥት ጋራ የሰላም ሥምምነት በመፈረም ከነታጣቂዎቻቸው ወደ ክልሉ የገቡ ሸማቂ ቡድን አዛዦች ከስምምነቱ ወዲህ በክልሉ ሰላም መስፈኑን ተናግረዋል።

የቤኒሻንጉል ሕዝቦች ነጻነት ንቅናቄ /ቤህነን/ ጦር መሪ አብዱልወሃብ መሀዲ ሰላሙን ዘላቂ ለማድረግ የበኩላቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።

የጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጉህዴን/ ሊቀ-መንበር ግራኝ ጉደታ በበኩላቸው በአካባቢው አሁን ሰፍኗል ያሉትን ሰላም ለማስቀጠል እንደሚሠሩ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG