በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በለጠ አባተ የታሰሩት ከመሬትንና ከካሳ ጥያቄ ጋር በተያያዘ አይደለም ተባለ


አቶ በለጠ አባተ የታሰሩት ከመሬትንና ከካሳ ጥያቄ ጋር በተያያዘ አይደለም ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከአራት መቶ በላይ አርሶ አደሮችን ወክለው የክስ መጥሪያ ለመሰጠት ወደ በንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሄዱት አቶ በለጠ አባተ የታሰሩበትን ምክንያት በአርግጠኝነት እንደማያውቁ የክልሉ የህዝብ ግንኙነት ጉዳዮች ሃላፊ አስታወቁ። ይሁንና ክመሬትንና ከካሳ ጥያቄ ጋር የተያያዘ አይደለም ብለዋል።

XS
SM
MD
LG