No media source currently available
ከምግብ እጥረትና ከተጓዳኝ እክሎች የተነሳ ባለፉት ሰባት ሳምንታት ብቻ 18 ህፃናትና 4 አዋቂዎች መሞታቸውን የጌዲዖ ዞን ጤና መምሪያ ይፋ አደረገ፡፡ 2 ሺህ 239 ህፃናት ለከፍተኛ የምግብ እጥረት መጋለጣቸው የታወቀ ሲሆን 374 ህፃናት በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ ስለሚገኙ ማገገሚያ ማዕከል ገብተዋል፡፡ ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብና ምሥራቅ ጉጂ የተፈናቀሉ የጌዴኦ ተወላጆች አሁንም ለተለያዩ ችግሮች መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ