በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብና ምሥራቅ ጉጂ የተፈናቀሉ የጌዴዖ ተወላጆች


ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብና ምሥራቅ ጉጂ የተፈናቀሉ የጌዴዖ ተወላጆች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:35 0:00

ከምግብ እጥረትና ከተጓዳኝ እክሎች የተነሳ ባለፉት ሰባት ሳምንታት ብቻ 18 ህፃናትና 4 አዋቂዎች መሞታቸውን የጌዲዖ ዞን ጤና መምሪያ ይፋ አደረገ፡፡ 2 ሺህ 239 ህፃናት ለከፍተኛ የምግብ እጥረት መጋለጣቸው የታወቀ ሲሆን 374 ህፃናት በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ ስለሚገኙ ማገገሚያ ማዕከል ገብተዋል፡፡ ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብና ምሥራቅ ጉጂ የተፈናቀሉ የጌዴኦ ተወላጆች አሁንም ለተለያዩ ችግሮች መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG