በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መተከል ዞን ውስጥ ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ


መተከል ዞን ውስጥ ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:35 0:00

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ድባጤ ወረዳ ዳሊቲ በምትባል ቀበሌ ውስጥ ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት የተገደሉ ቁጥራቸው የበዛ ሲቪሎች አስክሬን አለመቀበሩን እና ቁጥሩም መጨመሩን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የዐይን እማኞች እና ከጥቃቱ ያመለጡ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ። ከጥቃቱ ማምለጣቸውን የተናገሩ አንድ ግለሰብ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት እስከ ዛሬ ጠዋት ድረስ ከ80 በላይ የሆኑ ሰዎች አስክሬን እንደተቆጠረ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG