በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ራያ ቢራ ፋብሪካ ገበሬዎችን በመኖ እያገዘ ነው

የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
1/5 የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
2/5 የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
3/5 የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
4/5 የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
5/5 የራያ ቢራ ፋብሪካ ለአካባቢው ገበሬዎች ቤት እንስሳት መኖ ያቀርባል
Previous slide
Next slide

ራያ ቢራ ፋብሪካ በማይጨው ከተማ አቅራቢያ ላሉ ገበሬዎች እስካሁን ከሦስት ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ተረፈ-ምርት በእርዳታ መስጠቱን አስታውቋል፡፡

በማይጨው ከተማ በአንድ ቢሊዮን ሰባት መቶ ሚሊዮን ቢሊዮን ብር መዋዕለ-ነዋይ የተቋቋመው የራያ ቢራ ፋብሪካ በደቡብ ትግራይ ያጋጠመውን የእንስሣት መኖ እጥረት ለመቋቋም የፋብሪካውን ተረፈ-ምርት ለገበሬዎች በነፃ እያከፋፈለ መሆኑ ተገልጿል፡፡

ፋብሪካው እስካሁን ሦስት ሚሊዮን ሦስት መቶ ሺህ ብር የሚገመት እርዳታ የሰጠ ሲሆን በዚህ ዓመት ሃያ ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ተረፈ-ምርት ለገበሬዎቹ በነፃ ለመስጠት አቅዷል።

ግርማይ ገብሩ ገበሬዎቹን አነጋግሮ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ይድምጡ።

ራያ ቢራ ፋብሪካ ገበሬዎችን በመኖ እያገዘ ነው /ርዝመት - 5ደ28ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00

  • 16x9 Image

    ግርማይ ገብሩ

This item is part of
XS
SM
MD
LG