በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባን ኪ-ሙን በአዲስ አበባ


please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ ባን ኪ-ሙን በአፍሪቃ ቀንድ ከድህነት፣ ከረሀብና ከማያቋርጥ የቀውስ አዙሪት ለመውጣት የሚደረገውን ጥረት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ድጋፉን እንዲለግሰው ጥሪ አቀርበዋል።

ልማትንና መርጋጋትን በአከባቢው ለማስፈን የሚያስችል የ 8 ቢልዮን ዶላር ውጥን መጀመሩን ደግሞ የዓለም ባንክ ቡድን ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG