በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች አማረሩ


በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ከአምስት ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች "ተፈናቅለን የሚረዳንም አካል አጥተናል" ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።

የዞኑ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ፅሕፈት ቤት ደግሞ ሰዎቹ ተፈናቃይ አለመሆናቸውን ገልፆ ነገር ግን የምግብ እርዳታ እያደረሰላቸው መሆኑን ተናግሯል።

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጉዳዩን የሚያጣራ ልዑክ ወደዞኑ መላኩን የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኬሽንስ ቢሮ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች አማረሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:59 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG