በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ"ባልደራስ" መግለጫ


የ"ባልደራስ" መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00

በአለፈው ሳምንት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥድስተኛው ሃገርቀፍ ምርጫ እስኪከናወን ያለው መንግሥት በሥልጣን ላይ እንዲቆይ ያስተላለፈውን ውሳኔ ፖለቲካዊ ነው ሲል ባላደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ የተሰኘው ፓርቲ ከሰሰ። ከመስከረም 30/2013 ዓ.ም በኋላ፣ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚጠራም አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG