በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮሚሽኑ በአቶ እስክንድር ላይ የደረሰውን ድብደባ እንዲያጣራ ታዘዘ


የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በእነ አቶ እስክንድር ክስ የአቃቤ ህግ ምስክሮችን መስማቱን ቀጥሏል፡፡ አቶ እስክንድር አስደብድቦኛል ባሉት የመንግሥት አካል ክስ ለማቅረብ ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል።

ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፤ በአቶ እስክንድር ነጋ ላይ ተፈፅሟል ያለውን ድብደባ እንዲያጣራና የምርመራውንም ውጤት ለፍርድ ቤት እንዲያቀርብ ሲል አዟል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ኮሚሽኑ በአቶ እስክንድር ላይ የደረሰውን ድብደባ እንዲያጣራ ታዘዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:35 0:00


XS
SM
MD
LG