በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ መግለጫ


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

ህወሓት እና ኦነግ ሸኔ የተሰኙ ድርጅቶች በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ጠየቀ። ለአለፉት ዓመታት በኃይል በህወሓት ተወስደዋል ያላቸው የአማራ መሬቶች ወደነበሩበት እንዲመለሱም ጥሪ አቅርቧል።

ሀገር አቀፍ ምርጫ መካሄድ ያለበት በአለው ህገ መንግሥት ላይ ህዝበ ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ ነው ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:26 0:00


XS
SM
MD
LG