በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሰው ልጅ ክቡር" ልዩ ዝግጅት ባህር ዳር


ባህር ዳር
ባህር ዳር

"የሰው ልጅ ክቡር" በሚል ርዕስ የአድዋን ድል 123ኛ ዓመት የሚዘክር “ግዮን ቀለም” በሚባለው የሃሣብ ምሽት ልዩ ዝግጅት ተካሂዷል።

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ አመቻች ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ በተናገሩበት በዚህ ዝግጅት ላይ ቁጥራቸው ብዙ የሆነ የባህር ዳር ከተማ ወጣቶች እና ታዋቂ ግለሰቦች መገኘታቸውን ጠቅሳ ሪፖርተራችን አስቴር ምሥጋናው ዘግባለች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

"የሰው ልጅ ክቡር" ልዩ ዝግጅት ባህር ዳር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG