በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወሰን ተሻጋሪ ወጣቶች በባህር ዳር ከተማ


ከተለያዩ ክልሎች የተወጣጡ ቁጥራቸው 125 የሚሆኑ ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጭ ወጣቶች በባህር ዳር ከተማ ዙሪያ ልዩ ስሙ ሰባት አሚት በተባለ አካባቢ በአባይ ወንዝ ላይ የእምቦጭ አረምን የማስወገድ ሥራ ሰርተዋል፡፡

ከተለያዩ ክልሎች የተወጣጡ ቁጥራቸው 125 የሚሆኑ ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጭ ወጣቶች በባህር ዳር ከተማ ዙሪያ ልዩ ስሙ ሰባት አሚት በተባለ አካባቢ በአባይ ወንዝ ላይ የእምቦጭ አረምን የማስወገድ ሥራ ሰርተዋል፡፡

ወጣቶቹ ነሐሴ 1 ቀን በቤተ መንግሥት ስለ በጎ አድራጎት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አነቃቂ ንግግር ተደርጎላቸው ነበር፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ወሰን ተሻጋሪ ወጣቶች በባህር ዳር ከተማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00
ወሰን ተሻጋሪ ወጣቶች በባህር ዳር ከተማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:50 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG