No media source currently available
ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ሂደት ዛሬ መጀመሩን የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል። ሰላም በማውረዱ ሥራ ውስጥ የሃገር ሽማግሌዎች፣ የከተማዪቱ ነዋሪዎች፣ የፀጥታ መዋቅሩና የባህር ዳር ወጣቶች ጉልህ ተሣትፎ ማድረጋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።